EN አማ
Back to News
ፍኖተ ዳሞት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የ2018ዓ.ም የሰብል ምርት ስራ ጀምሯል።

ፍኖተ ዳሞት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የ2018ዓ.ም የሰብል ምርት ስራ ጀምሯል።

System Administrator  |  June 5, 2026 at 10:33 AM  |  1 month ago  |  39 views

የእርሻ ልማት ፕሮደክቱ ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ካለፈው አመት የስራ ውጤት በመነሳት ድክመት እና ጥንካሬ በመለየት ለዚህ አመት የተሻለ የአሰራር ሂደትን ተከትሎ ለመስራት አዲስ ኮሚቴ በማዋቀር ወደስራ ተገብቷል። 

28/09/2018ዓ.ም
ፍ/ዳ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ

Previous | Next